Month: October 2021

ግብርና ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን   ድርቅ ላጋጠማቸው አስራ አንድ ወረዳዎች  18ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የእንስሳት መኖ   ድጋፍ አደረገ ፡፡

(ጥቅምት 13 ቀን 2014 ዓ/ም) በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት በኦሮሚያ ክልል በቦራና ዞን በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ ተደረገበት የእንስሳት መኖ በመግዛት ለኦሮሚያ…

በዓሣ ዘርፍ ልማት እና በአካባቢ እና ማህበራዊ ደህንነት ላይ የሚያተኩር የአሰልጠኞች ስልጠና ተሰጠ ፡፡

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በዓሣ ሀብት ልማት፤ በአካባቢ እና ማህበራዊ ደህንነት…

error: Content is protected !!