ቴክኖሎጂን በመጠቀም በግብርናው ዘርፍ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትሩ ክቡር  ዶ/ር ግርማ አመንቴ  ገለፁ ——————————————

ሐምሌ 21 ቀን 2016 ዓ.ም.አዲስ አበባ:LFSDP):ቴክኖሎጂን በመጠቀም በግብርናው ዘርፍ መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር ግርማ አመንቴ ገለፁ። ክቡር ሚኒስትሩ ይህን የገለፁት የሆለታ ግብርና ምርምር ማዕከል ለአካባቢው…

የእንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የበርካታ አርሶ አደሮችን ሕይወት እየቀየረ   ነው።” የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል

(ሐምሌ 14 ቀን 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ LFSDP)፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የእንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የበርካታ አርሶ አደሮችን ሕይወት እየቀየረ መሆኑን ገልጿል። ክልሉ ይህን የገለጸው ሰሞኑን በግብርና ሚኒስቴር…

ግብርና ሚኒስቴር ከ25ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን ለዓሣ ልማት ዘርፍ የሚውሉ ጀልባዎችን፣የዓሣ ማምረቻ መረቦችን እና ሌሎች ቁሳቁሶችን ለተለያዩ ክልሎች  ድጋፍ አደረገ ::

ሰኔ 19 ቀን 2016 ዓ.ም.አዲስ አበባ LFSDP):ግብርና ሚኒስቴር ከ25ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን ለዓሣ ልማት ዘርፍ የሚውሉ ጀልባዎችን፣የዓሣ ማምረቻ መረቦችን እና ሌሎች ቁሳቁሶችን ለ9 ክልሎች አስረከበ። ሚኒስቴሩ 8 Fiber glass…

እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት የተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገቢያቸው እያደገ መምጣቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለፀ::

(ሰኔ 05 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) LFSDP/ በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት የተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገቢያቸው እያደገ መምጣቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለፀ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ…

“በእንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት  የተሳተፉ  አረሶ አደሮች ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ 28 ሚሊዮን ብር በላይ የተጣራ ገቢ አገኙ።” የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል   እንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት አስተባበሪ

(ግንቦት 18 ቀን 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ. /LFSDP/እንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት)፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በእንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የተሳተፉ አረሶ አደሮች ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ…

በከንባታ   ዞን በወተት ልማት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚነታቸው እያደገ መምጣቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ(LFSDP) ገለጸ::

(ሚያዚያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም .አዲስ አበባ LFSDP); የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በከንባታ ዞን በወተት ልማት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚነታቸው እያደገ መምጣቱን ገለጸ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና…

የግብርና ዘርፍን ይደግፋል የተበለው የ10 ዓመት የዓሳ ሀብት ልማት  እስትራቴጅ ኘለን  ሰነድ  ላይ በአደማ ከተማ  ካባለድርሻዎች አካላትጋር ውይይት ተደርጎ ሰነዱ ጸድቋዋል ።  አዳማ 7/08/2016 ዓ.ም / LFSDP/.

ግብርና ሚኒስቴር በአለም ባንክ ባገኘው የበጀት ድጋፍ አማካይነት የአገሪቱን የ10 ዓመታት (2014 እስክ 2034 እ ኤ አ) የዓሣ ሀብት ልማት ማስተር ፕላን በአገር ውስጥ በመስኩ ከፍተኛ እውቀት ያላቸውን ባለሙያዎች ያካተተ…

error: Content is protected !!