Month: April 2024

በከንባታ   ዞን በወተት ልማት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚነታቸው እያደገ መምጣቱን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ(LFSDP) ገለጸ::

(ሚያዚያ 21 ቀን 2016 ዓ.ም .አዲስ አበባ LFSDP); የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ በከንባታ ዞን በወተት ልማት ዘርፍ ላይ የተሰማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚነታቸው እያደገ መምጣቱን ገለጸ። በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና…

የግብርና ዘርፍን ይደግፋል የተበለው የ10 ዓመት የዓሳ ሀብት ልማት  እስትራቴጅ ኘለን  ሰነድ  ላይ በአደማ ከተማ  ካባለድርሻዎች አካላትጋር ውይይት ተደርጎ ሰነዱ ጸድቋዋል ።  አዳማ 7/08/2016 ዓ.ም / LFSDP/.

ግብርና ሚኒስቴር በአለም ባንክ ባገኘው የበጀት ድጋፍ አማካይነት የአገሪቱን የ10 ዓመታት (2014 እስክ 2034 እ ኤ አ) የዓሣ ሀብት ልማት ማስተር ፕላን በአገር ውስጥ በመስኩ ከፍተኛ እውቀት ያላቸውን ባለሙያዎች ያካተተ…

‘የዓሣ ግብርና ምርታማነትን የሚጨምሩ ቴክኖሎጂዎችን እና ሳይንሳዊ እውቀቶችን የማሥፋት ሥራ እያከናወንኩ ነው።”የብሔራዊ ዓሣና የውኃ ውስጥ ሕይወት ምርምር ማዕከል

(መጋቢት 21 ቀን 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ;LFSDP)፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በዶ/ር ዮሃንስ ግርማ የተመራ ልዑካን ቡድን ሰበታ በሚገኘው የብሔራዊ ዓሣና የውኃ ውስጥ…

error: Content is protected !!