Month: May 2024

“በእንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት  የተሳተፉ  አረሶ አደሮች ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ 28 ሚሊዮን ብር በላይ የተጣራ ገቢ አገኙ።” የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል   እንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት አስተባበሪ

(ግንቦት 18 ቀን 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ. /LFSDP/እንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት)፡ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በእንስሳት እና ዓሳ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የተሳተፉ አረሶ አደሮች ባለፉት ዘጠኝ ወራት ውስጥ ከ…

error: Content is protected !!