Month: June 2024

ግብርና ሚኒስቴር ከ25ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን ለዓሣ ልማት ዘርፍ የሚውሉ ጀልባዎችን፣የዓሣ ማምረቻ መረቦችን እና ሌሎች ቁሳቁሶችን ለተለያዩ ክልሎች  ድጋፍ አደረገ ::

ሰኔ 19 ቀን 2016 ዓ.ም.አዲስ አበባ LFSDP):ግብርና ሚኒስቴር ከ25ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸውን ለዓሣ ልማት ዘርፍ የሚውሉ ጀልባዎችን፣የዓሣ ማምረቻ መረቦችን እና ሌሎች ቁሳቁሶችን ለ9 ክልሎች አስረከበ። ሚኒስቴሩ 8 Fiber glass…

እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት የተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገቢያቸው እያደገ መምጣቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለፀ::

(ሰኔ 05 ቀን 2016 ዓ.ም አዲስ አበባ) LFSDP/ በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት የተሠማሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ገቢያቸው እያደገ መምጣቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለፀ። የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ…

error: Content is protected !!