Month: December 2024

 በግብርና ሚኒስቴር በዓለም ባንክ ያሚደገፈው የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት (LFSDP) ባደረገው ድጋፍ በ11 ሚሊየን ወጪ በተደረገው ዘመናዊ የዶሮ እርባታ መንደር በሲዳማ ክልል በሀዋሳ ዙሪያ ወረዳ ዶሬ ባፈና ቀበሌ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተገለጸ፡፡ /08/04 /2017/ LFSDP/

በአሁን ጊዜ 5500 የ8 ቀን ጫጩቶችን ከኢትዮ-ችክን አስገብተው በዘመናዊ የዶሮ እርባታ መንደር ማዕከል ውስጥ ይገኛሉ፡፡ እስከ አሁን ድረስ 49 ሺህ በላይ የሚሆኑ ጫጩቶች አስገብተው ከ45 ቀን በኃላ ለአካባቢ ዶሮ አርቢ…

ባለፉት ስድስት ዓመታት የተተገበረው የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ገቢያቸውን እንዳሳደገላቸው   የሲዳማ ክልል ሀዋሳ ዙርያ ወረዳ  የፕሮጀክቱ  ተጠቃሚዎች  ገለጹ

(ኀዳር 28 ቀን 2017 ዓ.ም.አዲስ አበባ:እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት (LFSDP): ባለፉት ስድስት ዓመታት የተተገበረው የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ገቢያቸውን እንዳሳደገላቸው የሲዳማ ክልል ሀዋሳ ዙርያ ወረዳ የፕሮጀክቱ…

በተናጥል ከመስራት በጋራ ተደረጅተው መስራት ውጤታማ እንደሚያደርግ በሲዳማ ክልል በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት የተደራጁ አርሶ አዳሮች እና ወጣቶች ተናገሩ፡፡     24/03/2017 ዓ.ም እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልመት (LFSD

አቶ ገረመው ጸጋዬ በሐዋሳ ዙርያ ቴሶ ቀበሌ ምስራቅ ክፍለ ከተማ ነዋሪ እና የ10 ቤተሰብ አባላት አስተዳዳሪ ናቸው:: እርሳቸው እንደሚናገሩት ከዚህ በፊት ከመንግስት ስራ ጀምሮ የልተሳተፉበት ስራ አልነበረም በተለይም ክልላቸውን በመወከል…

error: Content is protected !!