Author: gashaw debela

የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2014 እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡

የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2014 እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት በ2014 የዕቅድ አፈፃፀም እና…

በአማራ ክልል በእንስሳትና ዓሣ ዘርፍ ልማት የተሰማሩ አርሶ አደሮች ተጠቀሚ መሆን መቻላቸውን አስታቁ፡፡

ሰሞኑን በክልሉ በባህር ዳር ዙሪያና አካባቢ በሚገኙት ወረዳዎች በእንሰሳትና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን የመስክ ምልከታ ተደርገዋል የአማራ ክልል የእንሰሳትና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሙሉቀን ዘሪሁን…

እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ 2015 ዓ.ም የ 9 ወር የስራ የእቅድ አፋጸጸም

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ምርት እና ምርታማናትን ለማሰደግ የባለድርሻዎች ሚና የጎላ ድርሻ እንደለው መሆኑን አስታወቀ፡፡ በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ላይ እየተመዘገቡ ያሉ መልካም ውጤቶችን ይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል እንደ ሚገባ…

እ.አ.አ 2027 ኢትዮጵያ የበጎች እና ፍየሎች ደስታ መሰል በሽታ ነፃ ትሆናለች ተብሎ እንደሚገመት ተገለፀ፡፡

ግብርና ሚኒስቴር ከሁሉም ክልሎች ከተውጣጡ ከባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር ደስታ መሰል የበጎች እና ፍየሎች በሽታ /pesti des petites Ruminates /PPR/ ስርጭት እና ቁጥጥር ግምገማ በአዳማ ከተማ ለሶስት ቀናት ከ4-6…

በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት ባለፉት ሶስት ዓመታት ጊዜ ውስጥ ከአራቱ የእንስሳት እሴት ሰንሰለት ከወተት ምርት እና ምርታማናት የተገኛ ውጤት የተሸላ መሆኑን ተገለጸ፡፡

በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት ከሚያከናውናቸው ከ4ቱ የእንስሳት እሴት ሰንሰለት ውስጥ ባለፉት 3 ዓመታት ውስጥ ከወተት ምርት 2.2 ሚሊዮን ትርፍ ማግኘተቻው ተገለጸ፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ…

አርሶአደሩ  እንስሳትን በማድለብ ከዘርፉ የሚያገኘውን ጥቅም  ይበልጥ ማሳደግ እንደሚችል ተገለፀ ፡፡

አርሶአደሩ እንስሳትን በማድለብ ከዘርፉ የሚያገኘውን ጥቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚችል ተገለፀ ፡፡ አዳማ(18/ 06/ 2014 /ዓ.ም)_ የእንስሳት ምርት እና ምርታማነትን ለማሻሻል ል አርሶ አደሩ ባለችው ማሳ ለይ እንስሳትን አስሮ በዘመናዊ አሰራር…

በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ላይ እየተመዘገቡ ያሉ መልካም ውጤቶችን ይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል  እንደ ሚገባ ተገለፀ

በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ላይ እየተመዘገቡ ያሉ መልካም ውጤቶችን ይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል እንደ ሚገባ ተገለፀ :: የካቲት(9/06/2014ዓ/ም:አዲስ አበባ – በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት የሦስት…

በምስራቅ ሐረርጌ ዞን የሐሮሚያ ወረዳ 4159 አርሶአደሮች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አስተዋቁ

በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ሀረርጌ የሐሮሚያ ወረዳ በእንስሳት እርባታ ላይ በጋራ ፍላጎት የተደረጁ አርሶአደሮች እና ወጣቶች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ኘሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን የወረዳው የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ…

በኦሮሚያ ክልል ከትልልቅ የውሃ አከላት እና ኩሬዎች የዓሣ ምርት እና ምርታማናት እየጨማረ መምጣቱ ተገለጸ ፡፡

በኦሮሚያ ክልል ከትልልቅ የውሃ አከላት እና ኩሬዎች የዓሣ ምርት እና ምርታማናት እየጨማረ መምጣቱ ተገለጸ ፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ ዞን በአዳማ ወረዳ በቆቃ ግድብ በዓመት 1194 ቶን የዓሳ ምርት እንደ…

መስኖ ግብርና በተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ እንደሚቻል ተገለጸ፡፡

በምስራቅ ሸዋ ዞን የአዳማ ወረዳ የወንጅ ኩሩፍቱ ቀበሌ የሚኖሩት የአብድ ጉድና የጋራ ፍላጎት የተደራጁ አርሶ አደሮች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ…

error: Content is protected !!