የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2014 እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡
የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2014 እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት በ2014 የዕቅድ አፈፃፀም እና…
የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2014 እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት በ2014 የዕቅድ አፈፃፀም እና…
ሰሞኑን በክልሉ በባህር ዳር ዙሪያና አካባቢ በሚገኙት ወረዳዎች በእንሰሳትና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት እየተከናወኑ ያሉ ስራዎችን የመስክ ምልከታ ተደርገዋል የአማራ ክልል የእንሰሳትና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሙሉቀን ዘሪሁን…
በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ምርት እና ምርታማናትን ለማሰደግ የባለድርሻዎች ሚና የጎላ ድርሻ እንደለው መሆኑን አስታወቀ፡፡ በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ላይ እየተመዘገቡ ያሉ መልካም ውጤቶችን ይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል እንደ ሚገባ…
ግብርና ሚኒስቴር ከሁሉም ክልሎች ከተውጣጡ ከባለድርሻ አካላት ጋር የዘጠኝ ወር ደስታ መሰል የበጎች እና ፍየሎች በሽታ /pesti des petites Ruminates /PPR/ ስርጭት እና ቁጥጥር ግምገማ በአዳማ ከተማ ለሶስት ቀናት ከ4-6…
በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት ከሚያከናውናቸው ከ4ቱ የእንስሳት እሴት ሰንሰለት ውስጥ ባለፉት 3 ዓመታት ውስጥ ከወተት ምርት 2.2 ሚሊዮን ትርፍ ማግኘተቻው ተገለጸ፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ…
አርሶአደሩ እንስሳትን በማድለብ ከዘርፉ የሚያገኘውን ጥቅም ይበልጥ ማሳደግ እንደሚችል ተገለፀ ፡፡ አዳማ(18/ 06/ 2014 /ዓ.ም)_ የእንስሳት ምርት እና ምርታማነትን ለማሻሻል ል አርሶ አደሩ ባለችው ማሳ ለይ እንስሳትን አስሮ በዘመናዊ አሰራር…
በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ላይ እየተመዘገቡ ያሉ መልካም ውጤቶችን ይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል እንደ ሚገባ ተገለፀ :: የካቲት(9/06/2014ዓ/ም:አዲስ አበባ – በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት የሦስት…
በኦሮሚያ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ሀረርጌ የሐሮሚያ ወረዳ በእንስሳት እርባታ ላይ በጋራ ፍላጎት የተደረጁ አርሶአደሮች እና ወጣቶች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ኘሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን የወረዳው የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ…
በኦሮሚያ ክልል ከትልልቅ የውሃ አከላት እና ኩሬዎች የዓሣ ምርት እና ምርታማናት እየጨማረ መምጣቱ ተገለጸ ፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ ዞን በአዳማ ወረዳ በቆቃ ግድብ በዓመት 1194 ቶን የዓሳ ምርት እንደ…
በምስራቅ ሸዋ ዞን የአዳማ ወረዳ የወንጅ ኩሩፍቱ ቀበሌ የሚኖሩት የአብድ ጉድና የጋራ ፍላጎት የተደራጁ አርሶ አደሮች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ…