Author: gashaw debela

በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ሮቤ ወረዳ በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት የተደራጁ አርሶ አደሮች ከእንስሳት ምርት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አስተዋቁ፡፡

በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ሮቤ ወረዳ በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት የተደራጁ አርሶ አደሮች ከእንስሳት ምርት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አስተዋቁ፡፡ በግብርና ሚኒስቴር በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት በኩል በተደረገላቸው…

የምዕራብ ሐራርጌ ዞን ጡሎ ወረዳ በእንስሳት ልማት ዘርፍ ላይ በጋራ ፍለጎት የተደረጁ ወጣቶች ተጠቀሚ መሆን መቻለቸውን ገለጹ ፡፡

የምዕራብ ሐራርጌ ዞን ጡሎ ወረዳ በእንስሳት ልማት ዘርፍ ላይ በጋራ ፍለጎት የተደረጁ ወጣቶች ተጠቀሚ መሆን መቻለቸውን ገለጹ ፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ሀረርጌ ዞን በጡሎ ወረዳ ከ1200 በላይ ሥራ አጥ ወጣቶችን…

እንደ መስኖ ግብርና በተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ እንደሚቻል ተገለጸ፡፡

በምስራቅ ሸዋ ዞን የአዳማ ወረዳ የወንጅ ኩሩፍቱ ቀበሌ የሚኖሩት የአብድ ጉድና የጋራ ፍላጎት የተደራጁ አርሶ አደሮች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ…

በሀገሪቱ እየታየ ያለው የተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያ እጥረት ለመቅረፍ  የሆሎታ ግብርና ምርምር ማዕከል  እየሰራ መሆኑን አስታወቀ ፡፡

ሰሞኑን ከ 85 በላይ ምርጥ የቦረና ዝርያ ያላቸው ጊደሮችን እና የኮርማ ፍላጎት ያሳዩት በሰው ሰራሽ የማዳቀል ዘዴ በሆሎታ ግብርና ምርምር በአደሃ በርጋ የምርምር ንዑስ ማዕከል እየተሄደ እንደሚገኝ ተገልጾዋል ፡፡ በሆሎታ…

ከሀገር በቀል የእንስሳት ዝሪያ በተሻሻሉ እንስሳት ዝሪያ በማዳቀል በቀን በአማካ እስከ 36 ሊትር ወተት እያገኙ መሆናቸውን የደቡብ ክልል አርሶአደሮች ተናገሩ

ደቡብ ክልል (27/02/2014 ) አርሶ አደሮቹ ከሀገር በቀል የእንስሳት ዝርያ በተሻሻሉ እንስሳት ዝርያ በማደቀል በቀን በአማካኝ እስከ 25 እስከ 36 ሊትር ወተት እያገኙ መሆናቸውን አስተወቁ ፡፡ በክልሉ ከ2011ዓ.ም ጀምሮ በ13…

የተፈጥሮ ውሃ አካላት እና ሰው ሰራሽ የውሃ አካላትን በመጠቀም የዓሣ ምርት እና ምርታማነት ለማሳደግ እየተሰረ መሆኑን የደቡብ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት( LFSDP) ተናገረ፡፡

ሀዋሳ / ደቡብ ክልል (27/02/14 ዓ.ም) በደቡብ ክልል ክልሉ የዓሣ ምርት እድገት ላይ በትኩረት እየተሰረ መሆኑን የክልሉ የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት/LFSDP/ አስተባባሪ አስተዋቁ ፡፡ የኘሮጄክቱ አስተባባሪ አቶ…

ግብርና ሚኒስቴር በኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን   ድርቅ ላጋጠማቸው አስራ አንድ ወረዳዎች  18ሚሊዮን ብር ግምት ያለው የእንስሳት መኖ   ድጋፍ አደረገ ፡፡

(ጥቅምት 13 ቀን 2014 ዓ/ም) በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት በኦሮሚያ ክልል በቦራና ዞን በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ ተደረገበት የእንስሳት መኖ በመግዛት ለኦሮሚያ…

በዓሣ ዘርፍ ልማት እና በአካባቢ እና ማህበራዊ ደህንነት ላይ የሚያተኩር የአሰልጠኞች ስልጠና ተሰጠ ፡፡

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በዓሣ ሀብት ልማት፤ በአካባቢ እና ማህበራዊ ደህንነት…

የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2013 በጀት ዓመት የፕሮጀክቱን አጠቃላይ አፈፃፀም እና የ2014 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡

የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2013 በጀት ዓመት የፕሮጀክቱን አጠቃላይ አፈፃፀም እና የ2014 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት (LFSDP) ከመስከረም…

error: Content is protected !!