እንደ መስኖ ግብርና በተሻሻሉ የእንስሳት ዝርያ የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ እንደሚቻል ተገለጸ፡፡
በምስራቅ ሸዋ ዞን የአዳማ ወረዳ የወንጅ ኩሩፍቱ ቀበሌ የሚኖሩት የአብድ ጉድና የጋራ ፍላጎት የተደራጁ አርሶ አደሮች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ…
በምስራቅ ሸዋ ዞን የአዳማ ወረዳ የወንጅ ኩሩፍቱ ቀበሌ የሚኖሩት የአብድ ጉድና የጋራ ፍላጎት የተደራጁ አርሶ አደሮች ከእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸውን አረጋግጠዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሸዋ…
ሰሞኑን ከ 85 በላይ ምርጥ የቦረና ዝርያ ያላቸው ጊደሮችን እና የኮርማ ፍላጎት ያሳዩት በሰው ሰራሽ የማዳቀል ዘዴ በሆሎታ ግብርና ምርምር በአደሃ በርጋ የምርምር ንዑስ ማዕከል እየተሄደ እንደሚገኝ ተገልጾዋል ፡፡ በሆሎታ…
ደቡብ ክልል (27/02/2014 ) አርሶ አደሮቹ ከሀገር በቀል የእንስሳት ዝርያ በተሻሻሉ እንስሳት ዝርያ በማደቀል በቀን በአማካኝ እስከ 25 እስከ 36 ሊትር ወተት እያገኙ መሆናቸውን አስተወቁ ፡፡ በክልሉ ከ2011ዓ.ም ጀምሮ በ13…
The Vehicles have been distributed to 6 project regions. The Ministry of Agriculture has procured and distributed 15 double cup vehicles and 300 motorcycles as part of its Livestock and…
ሀዋሳ / ደቡብ ክልል (27/02/14 ዓ.ም) በደቡብ ክልል ክልሉ የዓሣ ምርት እድገት ላይ በትኩረት እየተሰረ መሆኑን የክልሉ የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት/LFSDP/ አስተባባሪ አስተዋቁ ፡፡ የኘሮጄክቱ አስተባባሪ አቶ…
(ጥቅምት 13 ቀን 2014 ዓ/ም) በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጄክት በኦሮሚያ ክልል በቦራና ዞን በድርቅ ለተጎዱ አካባቢዎች ከ18 ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ ተደረገበት የእንስሳት መኖ በመግዛት ለኦሮሚያ…
በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ግብርና እና ተፈጥሮ ሀብት የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት ጋር በመተባበር በዓሣ ሀብት ልማት፤ በአካባቢ እና ማህበራዊ ደህንነት…
የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2013 በጀት ዓመት የፕሮጀክቱን አጠቃላይ አፈፃፀም እና የ2014 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት (LFSDP) ከመስከረም…
Ministry of Agriculture, Livestock and Fishery Sector Development Project annual Performance Review Meeting is underway at Debreberhane town as of today September 21 ,2021 and stay for three days. Specialists…