‘የዓሣ ግብርና ምርታማነትን የሚጨምሩ ቴክኖሎጂዎችን እና ሳይንሳዊ እውቀቶችን የማሥፋት ሥራ እያከናወንኩ ነው።”የብሔራዊ ዓሣና የውኃ ውስጥ ሕይወት ምርምር ማዕከል
(መጋቢት 21 ቀን 2016 ዓ.ም. አዲስ አበባ;LFSDP)፡ በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ በዶ/ር ዮሃንስ ግርማ የተመራ ልዑካን ቡድን ሰበታ በሚገኘው የብሔራዊ ዓሣና የውኃ ውስጥ…