በሀገር ዓቀፍ ደረጃ የወተት  ከብቶች ምርታማነትን በማሳደግ ረገድ ጉልህ ሚና በሚጫወተው   የባዮቴክኖሎጂ አተገባበር መመሪያ ላይ  ውይይት ተካሄደ።

በሀገር ዓቀፍ ደረጃ የወተት ከብቶች ምርታማነትን በማሳደግ ረገድ ጉልህ ሚና በሚጫወተው የባዮቴክኖሎጂ አተገባበር መመሪያ ላይ ውይይት ተካሄደ። ( Octo /10/2023 እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት ) በግብርና ሚኒስቴር እንስሳት…

በአሮሚያ ክልል የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሸጋገር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ ፡፡

(አዲስ አበባ 19/09/2023 ዓ.ም LFSDP): የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት በክልሉ ካሉት 23ቱ ኘሮጄክት ወረዳዎች እና ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በ2015 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም እና…

በሀገር ዓቀፍ ደረጃ በወተት  ከብቶች የሥነ- ተዋልዶ ባዮቴክኖሎጂ ዘዴዎች አተገባበር መመሪ ላይ  ውይይት ተካሄደ።

( 5/01/2016 እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት ) በግብርና ሚኒስቴር እንስሳት ዓሣ ዘርፍ ልማት ድጋፍ በአገር አቀፍ ደረጃ በወተት ከብቶች የሥነ- ተዋልዶ ባዮቴክኖሎጂ ዘዴዎች አተገባበር መመሪያ ላይ በኦሮሚያ ክልል…

የትግራይ ክልል የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት አስተባባሪዎች  በሲዳማ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በዘርፉ  የተገኙ ምርጥ ተሞክሮዎችን  ጎበኙ

(አዲስ አበባ : LFSDP SEP, 9/09/2023/)፡ የትግራይ ክልል እርሻ እና ተፈጥሮ ሀብት ቢሮ እንዲሁም በክልሉ በአራት ወረዳዎች የሚገኙ የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት አስተባባሪዎች ያካተተው እና በግብርና ሚኒስቴር በእንስሳት…

በእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ዘርፍ ልማት ላይ ወጣቶችን ይበልጥ ማሳተፍ እንደሚገባ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታው ክቡር ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ ተናገሩ ::

(ነሐሴ 11 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ LFSDP) በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ፕሮጀክት የ2015 በጀት አመት 7ኛ ስትሪንግ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በሃዋሳ ከተማ አካሂዷል። በስብሰባውም የ2015 በጀት…

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ፕሮጀክት የ2015 በጀት አመት 7ኛ ስትሪንግ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በሃዋሳ ከተማ ጀምሯል፡፡

በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ፕሮጀክት የ2015 በጀት አመት 7ኛ ስትሪንግ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በሃዋሳ ከተማ ጀምሯል፡፡ የስብሰባውም ዋና አጀንዳ የ2015 በጀት ዓመት አፈፃጸም እና የ2016 በጀት አመትን…

እንስሳት እና ዓሳ ሀብት ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት የወተት ማጓጓዣ መኪናዎችን ርክክብ አደረገ፡፡

ግብርና ሚኒስቴር የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት በወተትና የወተት ተዋጽኦዎችን በማቀነባበር እና በመሸጥ ላይ ለተሰማሩ የህብራት ስራ ማህበራትና ዩኒየኖች የወተት ማቀዝቀዣ የተገጠመለት ማጓጓዣ መኪናዎችን ለ 4 ክልሎች ለኦሮሚያ፣ አማራ፣…

በኮንሶ ዞን በዶሮ እርባታ ላይ የተሠማሩ አርሶ አደሮች ተጠቃሚነታቸው በየጊዜው እያደገ መምጣቱን ገለፁ ::

( ሐምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም አዲስ አበባ): በአስደማሚው የአካባቢ ጥበቃ በሆነው የእርከን ሥራቸው ይታወቃሉ፣ኮንሶዎች ። አሁን ግን እነዚህ የኮንሶ አርሶ አደሮች ሌላ ዘርፍ መለያቸው እየሆ መጥቷል፣ የዶሮ እርባታ ልማት…

error: Content is protected !!