በኢትዮጵያ ከሚገኙት120 የዓሣ ዝርያዎች ውስጥ 107ቱ የሚገኙት በጋምቤላ ክልል መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአልዌሮ ግድብ እና ሌሎች ውሃማ አካላትን በመጠቀም በተከናወነ ሥራ በዓሣ ልማት ዘርፍ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የጋምቤላ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ ገለጸ (ግንቦት 07 ቀን 2015 ዓ.ም…
በኢትዮጵያ ከሚገኙት120 የዓሣ ዝርያዎች ውስጥ 107ቱ የሚገኙት በጋምቤላ ክልል መሆኑ ተገለጸ፡
የአልዌሮ ግድብ እና ሌሎች ውሃማ አካላትን በመጠቀም በተከናወነ ሥራ በዓሣ ልማት ዘርፍ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን የጋምቤላ ክልል እንስሳት እና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ ገለጸ:: (ግንቦት 07 ቀን 2015 ዓ.ም…
The 8th LFSDP implementation support mission has been going on May 17–19, 2023, at the Addis Ababa Elilly International Hotel.
The 8th LFSDP implementation support mission has been going on May 17–19, 2023, at the Addis Ababa Elilly International Hotel. 19/05/2023 LFSDP- Addis Ababa, Ethiopia Thomas Cherenet FPCU National Coordinators…
በአማራ ክልል በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ኘሮጀክት በ15 ወረዳዎች ውስጥ 36,851 ተጠቃሚዎች ዉስጥ 8578 የሚሆኑት ወጣቶች ነቸው ተበለ ፡፡
የክልሉ እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ኘሮጀክት አስተባባሪ ሰሞኑን በአዳማ ከተማ ከመጋቢት 6-8/07/15 ዓ.ም በተካሄደው 2014/2015 ዓ.ም የ6 ወር እቅድ አፈጸጸም በቅረቡት የክልሉ ሪፖርት ላይ እንደ ተገለጸው ኘሮጀክቱ ከ2011 ዓ.ም…
12/07/15 ዓ.ም አዲስ አባባ በእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት እየተመዘገቡ ያሉ ምርጥ ተሞክሮዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ፡፡
ከመጋቢት 6-8/2015 ዓ.ም. በአዳማ ከተማ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲካሄድ የቆየው የ2015 የ6ወር የፕሮጀክቱ አጠቃላይ ግምገማ ተካሂዷል፡፡ እንደ አ.እ.እ አቆጣጠር በ2018 በ6 ክልሎች በኦሮሚያ ፣ በአማራ ፣በደቡብ ብ/ብ /ሕ/ክ ፣ ቤንሻንጉል…
በሰብል ምርታማነት ላይ እየተመዘገበ ያለውን ስኬት በእንስሳትና ዓሳ ሃብት ዘርፉ ለማስቀጠል እየተሰራ ነው – ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ (LFSDP) 2/ 06/2015 በሰብል ምርታማነት እየተመዘገበ ያለውን ስኬት በእንስሳትና ዓሳ ሃብት ልማት ለማስቀጠል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ የእንስሳት…
በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልል በተለያዩ ወረዳዎች የመስክ ምልከታ ተካሂደዋል፡፡
በኦሮሚያ እና በደቡብ ክልል በተለያዩ ወረዳዎች የመስክ ምልከታ ተካሂደዋል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር በዓለም ባንክ የሚደገፈው እንስሳትና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት አርሶ አደሩ ከእንስሳት ምርት እና ምርታማነት የምግብ ዋስትናቸውን እያረጋገጡ መሆናቸው ተገልጿል፡፡…
በእንስሳት ልማት ዘርፍ በመደራጀት የተሻለ ገቢ ከማግኘት አልፈን ሌሎችንም ተጠቃሚ እያደረግን ነው፡፡
በእንስሳት ልማት ዘርፍ በመደራጀት የተሻለ ገቢ ከማግኘት አልፈን ሌሎችንም ተጠቃሚ እያደረግን ነው፡፡ ታኅሳስ 07/04/2015) ( Lfsdp)በሲዳማ ክልል በአነስተኛ ገቢ ይተዳደሩ የነበሩና ሥራ አጥ ወጣቶች እና ሴቶች በእንስሳት ልማት ተደራጅተው በመሥራት…
የወተት ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የላም ዝርያዎችን በማዳቀል ለአርሶ አደሩ እያሰራጨ እንደሚገኝ የሶዶ ዳልጋ ከብት ዝርያ ማሻሻያ ማዕከል ገለጸ።
አዲስ አበባ (LFSDP) ህዳር 28/2015 የወተት ምርታማነትን የሚያሳድጉ የተሻሻሉ የላም ዝርያዎችን በማዳቀል ለአርሶ አደሩ እያሰራጨ እንደሚገኝ የሶዶ ዳልጋ ከብት ዝርያ ማሻሻያ ማዕከል ገለጸ። የሶዶ ዳልጋ ከብት ዝርያ ማሻሻያ ማዕከል ኃላፊ…
የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2014 እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡
የእንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት የ2014 እቅድ አፈፃፀም እና በ2015 ዕቅድ ላይ በአዳማ ከተማ ውይይት ማካሄዱ ተገልጿል፡፡ በግብርና ሚኒስቴር እንስሳት እና ዓሣ ዘርፍ ልማት ፕሮጀክት በ2014 የዕቅድ አፈፃፀም እና…